ወደ ዋናው ገፅ ለመሄድ

ማንነታችን

ርሃብን እና የምግብ ዕጥረትን በአድቮኬሲ እና ለሥርዓተ ምግብ ትኩረት በሚሰጡ እንዲሁም ልዩ ልዩ ዘርፎችን በሚያስተባብሩ ፕሮግራሞች አማካኝነት እንዋጋለን፤ በዚህም መልኩ በምሥራቅ አፍሪካ ተጋላጭ የሆኑ ቤተሰቦችን እንጠቅማለን፡፡ ፕሮግራሞቻችን አነስተኛ የእርሻ መሬት ላላቸው አርሷደሮች፣ ለድሆች የከተማ እና ንዑስ ከተማ ሕዝቦች፣ ለገበሬዎች/ከብት አርቢዎች፣ ለተፈናቃዮች እና በተጠቃሚ ማኅበረሰቦች ውስጥ የምግብ ዋስትናን ያጠናክራሉ፤ ፕሮግራሞቻችን ለሴቶች፣ ለልጆች እና መሬት ለሌላቸው ወጣቶች በጠቅላላው ትኩረት ይሰጣል፡፡

ስራችን